የኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩቱ የመኖሪያ ቤትና የመገልገያ ዕቃዎችድልድልና አጠቃቀም መመሪያ ቁጥር …. / 2016

  • Post author:
  • Post category:Resources
  • Post comments:0 Comments
  • Reading time:1 mins read

ኢንስቲትዩቱ የሠራተኞችን ዕውቀትና ክህሎት በተሻለ ሁኔታ ለመጠቀም ከሚገለገልባቸው
ስልቶች መካከል ለምርምር ሥራ ምቹ የሥራ አካባቢን ከመፍጠር ጋር ተያይዞ ሠራተኞች
ምርምሩ በሚካሄድበት አካባቢ በቅርበት በመኖር የምርምሩን ሥራ በተረጋጋ ሁኔታ
እንዲያከናውኑ የመኖሪያ ቤት በተገነባላቸው ማዕከላት የመኖሪያ ቤት አገልግሎት ማቅረብ
አስፈላጊ ነው፡፡
በመሆኑም በነባሩ መመሪያ ላይ የነበሩ ክፍተቶችን ለማሻሻል፣ በአዲሱ የኢንስቲትዩቱ
አደረጃጀት ምክንያት የተፈጠሩ የሥራ መደቦችን ለማካተት እና ከወቅቱ ጋር የሚጣጣም
የተሻሻለው የኢንስቲትዩቱ የመኖሪያ ቤትና የመገልገያ ዕቃዎች ድልድልና አጠቃቀም መመሪያ
ወጥቷል፡፡

Leave a Reply